Posts

Showing posts from 2023

ያልተነገረው የ ኦሮሞ ህዝቦችና የአፄ ቴዎድሮስ ግጭት እስከ መቅደላ ጦርነት

Image
  ያልተነገረው የ ኦሮሞ ህዝቦችና የአፄ ቴዎድሮስ ግጭት እስከ መቅደላ ጦርነት። ያልተነገረው የ ኦሮሞ ህዝቦችና የአፄ ቴዎድሮስ ግጭት እስከ መቅደላ ጦርነት   ስለ ደራሲው ኢትዮጵያ ታሪክን አጣመው ፍቀው ያልተሰራውን ተሰራ የተሰራውን አልተሰራም በማለት፣ ከነገስታቱ ነገድ ተቃራኒ የሆኑ ህዝቦችን ታሪክ በማጣመም በመካድና በማጠልሸት የሚፅፉ የታሪክ ምሁራን ተብዬ ማህይሞች የተሞላች ሃገር ስለመሆኗ አለም ያወቀው ፀሃይ የሞቀው እውነት ነው። ይህ ተፅእኖ ካረፈባቸው የታሪክ አውዶችና ኩነቶች መካከል አንዱ የመቅደላ ጦርነትን በተመለከተ ያለው እውነትና ኩነት ሲሆን በታሪክ ድርሳናት ውስጥ የጦርነቱን መነሻ ምክንያትና የጦርነቱን አውድ የቻሉትን በመደበቅና በመሸፋፈን ያልቻሉትን በማጣመም እልፍ ድርሳናት ተከትበዋል። ሆኖም ግን በሚያሳዝን ሁኔታ ይህንን በሸፍጥ የተሞላ የታሪክ አፃፃፍ የታሪኩን እውነት በማጋለጥ ለማክሸፍ የተሰራው ስራ በጣሙን ኢምንት ነው። ታድያ የዚህ ፅሁፍ አዘጋጅ የሆነው አቶ ሀሰን ይህንን the oromo history የተሰኘውን ድህረገፅ ጨምሮ   Qeerroo Blog Hasen, HasBlog Halawbook እና መሰል ድህረገፆችን በመፍጠር እልፍ ብሎጎችን በመፃፍ የራሱን አስተዋፅኦ በመወጣት ላይ የሚገኝ ወጣት ነው። ስለ ደራሲው የዚህን ያህል ካልን ወደ ፅሁፉ መግቢያ እንለፍ። መግቢያ           ጦርነት በዋነኝነት የተረሳው ዋና ታሪካዊ ክስተት ነው . በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍሎች ውስጥ ጠንካራ ገዥ በሆነው በኢትዮጵያ ኃያል የኦሮሞ ህዝብ እና በንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ II መካከል ግጭት ነበር . ጦርነቱ ከአስር እስከ አንድ ...

The Untold Story of the Battle of Maqdala and the Struggle Between Emperor Tewodros and the Oromos

Image
 The Battle of Maqdala is a major historical event that has been largely forgotten. It was a clash between the powerful Oromo people of Ethiopia and Emperor Tewodros II, a strong ruler in the country’s northern parts. The battle resulted in a crushing defeat for the Oromos when their forces, which outnumbered those of Tewodros II by nearly ten to one, were soundly routed. This resulted in the unprecedented union of local tribes with European imperial powers. The story of this conflict is much more than just a history lesson; it serves as an example of the power struggles and dynamics that have characterized Ethiopia’s social landscape for centuries. In this blog post, we’ll delve into the causes for this battle between England and Ethiopia, and explore the role of the Oromos in this fight. In this blog I explore The Untold Story of the Battle of Maqdala and the Struggle Between Emperor Tewodros and the Oromos.  Hasen Mh The Author of this Blog. Written By Hasen Mh the fo...

The Place of the Oromo in the History of Ethiopia: 4000BC-1000BC.

Image
 The Place of the Oromo in the History of Ethiopia: 4000BC-1000BC.  By Hasen M Hassen to the world. But, owing to those qualified scholars and the great attepts they made the truth has been revieled speedy thogh there are still some lacunas and gaps on researching on the history of this society. ====== References. ====== 1:- Bates D. “the Abysinia dificulty” publiahed oxfored 1979 2 Baxter P. & Others “being and becoming Oromo. A Historical and Antropological Inquiries.” published aleaador eds 1995 3:- Huston D. “Wonderful Ethiopia of the ancient Civilization of cushitic empire” Published: oklohama 1926 4:- Ehret C. “The Civilization of Africa: A History to 1800.” published. Charlo. 2002 5:- Jabesaa E. “Seenaa Ummata Oromo Hundee irraa hanga amma.” published 6:- Mohamed Hasen: “The Oromo of Ehtiopia. A History 1500-1860:” Published: Cambrige 1990 7:- Mohamed Hasen “The Oromo & christian Highland Kingdom 1300-1700” published: cambrige 2017 8 Tesema T. “The place of the ...

Denying Historical Atrocities

Image
 "Denying Historical Atrocities." =========🙏😢🙏========= "For those Minilikians who are ingnorant of the fact that denial of historical atrocities has been international crime." ==== Historical negationism, also called denialism, is a distortion of the historical events which is either recorded or not. It is often imprecisely or intentionally incorrectly referred to as historical revisionism, but that term also denotes a legitimate academic pursuit of re-interpretation of the historical events and questioning the accepted views. In attempting to revise the past, illegitimate historical revisionism may use techniques inadmissible in proper historical discourse, such as presenting known forged documents as genuine, inventing ingenious but implausible reasons for distrusting genuine documents, attributing conclusions to books and sources that report the opposite, manipulating statistical series to support the given point of view, and deliberately mis-translating text...

Let's avoid a Deja Vu

Image
 Let's avoid a Deja Vu  A blog by Jawar muhammad  The visit to Mekelle by a delegation of federal government officials, the quick resumption of flights, banking and telecom services showed peace could be achieved quickly  when politicians turn away from the destructive path of war. The excitement on both sides was palpable. The emotional family reunion after the first commercial flight to Mekelle underscores the trauma and toll of the conflict on civilians. While we should all rejoice in this speedy process, caution is required to avoid repeating mistakes from our recent past. The Mekelle-Finfinne rapprochement of the past weeks resembles the peace deal with Asmara four years ago. The speed toward normalisation of relations, the excitement of politicians on both sides, the weaponization of public emotion, and the quick tendency to say 'let bygones be bygones' without properly reflecting on and addressing the root causes of the conflict are chilling reminders of what...

ስለ ሂጅራ ባንክ

Image
 በኢትዮጵያ በሙሉነት  የሂጅራ ባንክ ብቻ እየተጠቀመው ያለውና ሙሉ በሙሉ በሸሪዓ መርህ መሠረት ለሚንቀሳቀሱ ባንኮች የተዘጋጀው  የi Mal ኮር ባንኪንግ ሲስተምን ለማዘመን በየዓመቱ  የሚደረጉት  የባንክ ሲስተሙ አፕዴቶች በየዓመቱ ከሸሪዓ መርህ ጋር ሙሉ ለሙሉ መጣጣማቸው ከAAOIFI የሸሪዓና የፋይናንሻል አካውንቲንግ መመዘኛ (Standard) ጋር ተስማሚ መሆኑን የሚፈተሽ ሲሆን በአዲሱ ዓመትም ተመርምሮ የ2023 የተስማሚነት ሰርተፊኬት አግኝቷል።  AAOIFI ለኢስላማዊ  የገንዘብ ተቋማት በሂሳብ  ስራ  እና  በሂሳብ  ምርመራ  ሸሪአዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በስነ ምግባርና በአስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ መስፈርት/መለኪያ የሚወጣ ለትርፍ ያልተቋቋመ  ዓለም አቀፍ ተቋም  ነው፡፡  ✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳ Siistamni Koor baankiingii Baankiin biyya keenya keessatti baankin Hijraa qofti gutumaa gutuutti  ittiin fayyadama jiru  iMaal  jedhama. Imaal kun akka adfunyaatti baanki ribaa irraa bilisa ta'anif kan qophaahee fi ulamoota baanki islaama irratti beekamati fi beekumsa qabanin bakeemti kan qabu.    Sistami baanki Imaal jajjabeessuu fi hamayyoomsuuf bara baraan jijjiramamni (update) addaa addaa itti dabalama. Kanneen itti dabalaman walin waggaa waggaa...

ማስታወቂያ

Image
 ማስታወቂያ  🌷🌷🌷🌷 በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሃጅና ዑምራ ዘርፍ የ1444 ሃጅ መስተንግዶ አካል የሆነው የሃጃጆች መዲና እና መካ የማረፊያ (ሆቴልና) ምግብ አማራጮችን በማጥናት ላይ ይገኛል።  በመሆኑም በመስኩ ከሳዑዲ ዓረቢያ የሃጅና ዑምራ ሚኒስቴር ጨምሮ ከሚመለከታቸው አካላት አግባብ ያለው የታደሰ ፈቃድ ያላችሁ አቅራቢዎች በሚከተሉት መስፈርት የምታሟሉ ከታች በተመለከተው አድራሻ የአቅርቦት ቴክኒካል ፕሮፖዛል (ዋጋ ሳይጨምር) እንድታስገቡ ተጋብዛችኋል። ሆቴል 🔴🔴 የሃጅና ዑምራ ሚኒስቴር መሰረታዊ መስፈርቶችን በተለይም የመብራት፣ የውኋ፣ የፍሪጅ፣ የፅዳት፣ የአየር ማቀዝቀዣ እና የመሳሰሉት ያልተቋረጠ አገልግሎት  የሚያሟሉ ሆነው  *ሀ. ሆቴል በመዲና*  🏵🏵🏵🏵🏵🏵 አቅም: በድምሩ ከ3,000  እስከ 3,500 ያላነሱ ሁጃጆችን ባንዴ የሚያስተናግዱ ከ2 እስከ 4 ህንፃዎች በአንድ አካባቢ ያሉት ቦታ: ከመርከዚያ (ሃረም ዙሪያ ካሉት ሆቴሎች) ውጭ ተጨማሪ: በሃረም እና በሆቴሉ ዙሪያ ፈጣን መንገድ የሌለው ርቀት: ከሃረም በእግር ከ15 ደቂቃ ርቀት በላይ (1.5 ኪሜ) ያልሆነ የመመገቢያ አዳራሽ ያለው (300 ሰው በአንድ ህንፃ) የመቀበያ ቦታ Reception ላይ ሰፊ ማረፊያ ወይም ማቆያ ያለው  በአቅራቢያው የሱቅ፣ ፋርማሲ እና መስጊድ አገልግሎት ያለው *ለ. ሆቴል በመካ* 🔺🔺🔺🔺🔺🔺 አቅም: በአንድ ማዕከል የተለያዩ ሕንፃዎች ድምሩ ከ3 ሺ ያላነሱ ሁጃጆችን ባንዴ የሚያስተናግዱ ህንፃዎች በአንድ አካባቢ ያሉት ቦታ: ከመርከዚያ ውጭ የሆነ ተጨማሪ: በሃረም እና በሆቴሉ ዙሪያ ፈጣን የአገር አቋራጭ መንገድ የሌለው ርቀት: ከሃረም ከ3 ኪ.ሜ ያልበለጠ መሰረታዊ...

ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው» ክፍል 2

Image
 «ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው»  ክፍል 2: በኡስታዝ አሕመዲን ጀበል ❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄❄ የሀገራችንን የአማርኛ ሚዲያዎች ተቆጣጥረው እንዳሻቸው የሚዘውሩት የሰጠመችው ደሴት ናፋቂዎች «ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው»  የሚል ሰነድ በማጋራትና ይህንኑ መነሻ በማድረግ በእኔ ላይ ከጀመሩት የስም ማጥፋት ዘመቻ ጋር ተያይዞ ንጹሃንና የዋሆችን ለመታደግ ስል ብቻ በርዕሰ ጉዳዩ ላይ ሀሳቤን እያጋሯኋችሁ እገኛለሁ።  በክፍል አንድ በርካታ ነጥቦችን ዳሰናል። በዚህ ክፍል ደግሞ «ሚዲያን ስለመቆጣጠር» ጉዳይና ስለስልጠናው አብረን እንመለከታለን። ሀሳቡ ለሌሎች እንዲደርስ በማንኛውም መንገድ ሼር በማድረግ የበኩልዎን ሚና እንዲወጡ እየጋበዝኩ ሀሳቤን እቀጥላለሁ። ✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺✺ «ጠንቃቃ ካልሆንክ ጋዜጦች የተበደሉትን እንድትጠላና በዳዮችን እንድትወድ ሊያደርጉህ ይችላሉ።» (ማልኮም ኤክስ) ✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸ «ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው» የሚለውን ቁንጽል ሀሳብ ይዘው እንደነውር ለማሳየት የሚጥሩት አካላት ሆን ብለው የዘነጉት ነገር እንዳለ እናስተውል። የሰውን ሐሳብ ለመቆጣጠር (ማኑፑሌት ለማድረግ) በሚጥሩ ሚዲያዎች መካከል ማህበረሰቦች ራሳቸውን ሊከላከሉና የሚዲያ ጥምዘዛን ሊቋቋሙ የሚችሉት ጠንካራ ሚዲያ ሲኖራቸው ነው። ከዚህ አንጻር «ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው» የሚለው ንግግር የሚዲያን ኃይል ማስጠንቀቂያ እንጂ የግድ ሰዎችን የመቆጣጠር ሙከራ ነው ማለት አይደለም።   ሚዲያዎችን በመቆጣጠር የህዝብን አመለካከት የመቆጣጠሩ ፋሽን ምን ያክል ተጨባጭ እውነታ እንደሆነ ለማየት ጥሩ ምሳሌ የሚሆነን የአሜሪካ ሚዲያዎችን በባለቤትነት የተቆጣጠሩት አካላት ማንነት ነው። በ...

ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው

Image
 «ሚዲያን መቆጣጠር ሀገርን መቆጣጠር ነው» በአሕመዲን ጀበል ክፍል አንድ 📻📻📺📺📡📡📢📢🔊🔊🔊📱📱🎤🎤📹 «በምድር ላይ እጅግ አደገኛው ነገር መገናኛ ብዙሃን(ሚዲያ) ነው።የብዙሃኑን አእምሮ ስለሚቆጣጠሩ ንፁሀንን ጥፋተኛ ፣ጥፋተኛውን ደግሞ ንፁህ የማድረግ አቅም አለው። ይህም ኃይል ነው።» (ማልኮም ኤክስ)  💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥 እንኳንስ በዚህ ዘመን ያኔ ጥንትም ቢሆን ኋላ ቀርና ልትወገድ ተገቢ በመሆኗ የሰጠመችውን ደሴት ከባህሩ ዉስጥ ፈልገው ዳግም ሊያቆሟት እየተጉ ያሉ «የሰመጠችው ደሴት ናፋቂዎች» እኔን «እንቅፋት ሆነብን» ብለው በማሰብ  በማሳጣትና በማሸማቀቅ አፍ የሚያዘጉበት አንዳች ማስረጃ ብናገኝ ብለው ማስረጃ ፍለጋ ብዙ ለፍተዋል።እየለፉም ነው። እስካሁን አንዳች ለማጠልሸት የሚሆን ነገር በማጣታቸው ያለማስረጃ የማጠልሸቱ ጉዳይ በተለይ በሙስሊሙና ምክንያታዊ በሆኑት ክርስትያኖች ዘንድ ዳገት ሲሆንባቸው ዉንጀላቸውን በማስረጃ ማስደገፍ ከቻልን ብለው ብዙ ጥረዋል።እየጣሩም ይገኛሉ። የግል ኢሜይሎቼን ከአዲስ አበባ አምስት ኪሎ፥ከካዛንቺስ፥ ከአሜሪካ፥ከጀርመንና ከዱባይ ሀገር በተደጋጋሚ ጊዜ ለመጥለፍ ሞክረዋል። ተንቀሳቃሽ ስልኬንም አሰርቀዋል (ዘመናዊውን አይፎን ስልኬን የሰረቀው አካል ስልኬ እጁ ላይ እንደገባ ወዲያው ከስልኩ ይልቅ በስልኩ ላይ ተከፍተው (Signin) ሆነው የነበሩ የማህበራዊ ሚዲያና የኢሜይል ፓስወርዶቼን ለመለወጥና የራሱ ለማድረግ ሲታገል እንዲያሳውቀኝ ለጥንቃቄ  ያደረግኩት የሲስተሙ አላርም በሌላኘው ስልኬ ላይ «ፓስወርዶቹን ለመለወጥ የፈለግከው አንተ ነህን? » ሲል በጥያቄ እየተደረገ ያለውን ሙከራ አሳወቀኝ።እናም ጥረታቸውን ስንዝር ሳይጓዙ ተኮላሸ)። እስካሁን በዚህና በሌ...

ከታሪክ ማህደር ክፍል 1

Image
 ከታሪክ አለመማር ለውድቀት ይዳርጋል ★★★★★★★★★★★★★★★★ ‹‹ይገሰፁ ዘንድ ቃላችን እንዲደርሳቸው አድርገናል።›› (ቁርኣን 28÷ 51)                          ★★★  ታሪክ ዛሬ ላይ ሆነን የሰው ልጆችን የትላንት ሕይወትን እንድንመለከተው ይረዳናል፡፡ በመሆኑም ታሪክ እጅግ ጠቃሚ የዕውቀት ዘርፍ ነው፡፡ የሰው ልጆት ያለፉበትን ጐዳና፤ ታሪካዊ ክስተቶችን፤ የጥፋትና የልማት አብነቶችን ያሳውቀናል፡፡ ከእነሱ ታሪክም ለዛሬ ስንቅ የሚሆነንን በርካታ ቁም ነገሮችን እንቀስምበታለን፡፡ ከውድቀታቸው የውድቀትን ምክንያቶች እናውቅበታለን፡፡ ከስኬታቸውም የስኬትን ምስጢር እንማርበታለን፡፡ ከትግላቸው አዋጭ የሆነውን የትግል ስልት  እንለይበታለን፡፡ ጽናታቸው ደግሞ የጽናት አብነት ይሆነናል፡፡ ለአብነት ያክልም የዚህ መጽሐፍ ትኩረት የሆነውን የሙሳንና የፊርዐውንን ታሪክ እንመልከት፡፡ ከሁለቱ የትግል ታሪክ እስካሁን በርካታ ቁም ነገሮችን ጨብጠናል፡፡ ለአብነትም የሙሴ ጽናትን ተረድተናል፡፡ ታሪኩን በጥሞና ስናነበው ለኛም ጽናትን ይለግሰናል፡፡ ቁርኣንም ይህንኑ የሙሳን ታሪክ ጨምሮ የመልዕክተኞችን ሁሉ ታሪክ መተረኩ ጽናት እናገኝበት ዘንድ መሆኑን እንዲህ ይገልጸዋል፦        “ይህን ሁሉ (የቀደምት) መልዕክተኞች ታሪክ÷ በርሱ ልብህን ልናፀና ተረክንልህ፡፡…” (ሁድ÷ 120) ታሪክን ስንረዳ የማስተዋል አቅማችን ይጨምራል፡፡ ነገሮችን የማስተንተን ችሎታችን ይጐለብታል፡፡ የምናደምጠውን ነገር የምንረዳበት ዕድላችን ይልቃል፡፡ በመሆኑም የቀደምት ሕዝቦችን ታሪክ÷ የነገሥታቱን አሻራ እና ቅርሶችን ስንመለከት ዘ...

ፍልስፍና ክፍል 4

Image
 እርስዎ ቀድሞውኑ ፈላስፋ ነዎት! የፍልስፍና ፍላጎት ያላቸው ሰዎች ፈላስፋ ናቸው፤ ነገር ግን መጽሐፍትን ማንበብ እና ስለምታነበው ነገር ማሰላሰል እና ማሰብ ብዙ ያደርገዋል።  ሁላችንም ፈላስፎች ነን። ሁሉም ሰው ልዩ ነው። በሕይወታችን ውስጥ ያለፍንባቸው ነገሮች ፣ መሰናክሎች፣ ውድቀቶች እና በእነዚያ መሰናክሎች ላይ የምንሰራበት መንገድ፥ የራሳችንን ፍልስፍናዊ አስተሳሰባችንን ይቀርጻል፤ የተወሰነ ህይወት እና የተወሰኑ እምነቶች ያለው ሰው እንድንሆን ያደርጉናል። የፍልስፍና ትምህርህ ቤት አልገባሁም፤ አዎ ግን ፈላስፋ ነኝ። ፍልስፍና የጥበብ ፍቅር ነው ወይም የዕውቀት፣ የእውነታ እና የህልውና መሰረታዊ ተፈጥሮ ጥናት ነው ሊሉ ይችላሉ። ስለዚህ አዎ እኔ ለማለት የሞከርኩት ይህንኑ ነው። ክፍት አዕምሮ አለኝ፤ ለመማር ረሃብተኛ ነኝ፤ ከብዙ ሰዎች አመለካከቶችን ለማግኘት እፈልጋለሁ፤ ጥያቄዎችን ለመጠየቅ አልፈራም፤ በቀላል ቃላት የራሴ ልምዶች ፣ ምልከታዎች እና እውቀቶች ለእኔ ፍልስፍና ነው። ስለዚህ አዎ ፈላስፋ ነኝ!

ፍልስፍና ክፍል 3

Image
 ከሀሳብ የተሠራ ኃያል ሕዝብ! ሕዝቦች ሰለጠኑ ስንል በቀጥታ በፍልስፍና፣ በሳይንስና ጥበብ አደጉ ማለታችን ነው፡፡ እነዚህ ሶስት አንኳር የሰው ልጅ የመላቅ መስታወቶች ናቸው፡፡ ስልጣኔዎችን ማጥናት ማለት በሌላ መልኩ እነዚህን ጉዳዮች ማጥናት እንደማለት ነው፡፡ ግሪክ ስንል ሶፉክልስ፣ አሪስቶትል፤ አርኪሜድስ… የሚሉ አሳቢዎችን እናጠናለን፡፡ የዓረብ ስልጣኔ ስንል አልኸዋሪዝሚ፣ ኢብን ሲና፣ አልገዛሊ …የሚሉ አሳቢዎችን እናጠናለን፡፡ ፈረንሳይ ስንል ዴካርት፣ ሩሶ፣ ቮልቴር… የሚሉ አሳቢዎችን እናነባለን….ወዘተ። ሌላውም ስልጣኔ እንዲሁ ነው፡፡ ስልጣኔ ስላላቸው ሕዝቦች ማጥናት ማለት ታላላቅ ፈላስፎችን፣ ሳይንቲስቶችንና ከያንያንን ማጥናት እንደማለት ነው፡፡ በልማድ፣ በኃይማኖት፣ በብሔር ማንነታቸው ብቻ የሰለጠኑ ሕዝቦችን ከታሪክ ገጽ አናገኝም፡፡ ልማዶች (ባህል፤ ኃይማኖት፣ ወግ ) የአንድ ሕዝብ የሞራል መልኮች ናቸው፡፡ የጋራ ጠባይን ይገልጻሉ፡፡ ለስልጣኔ ብልጽግና አሻራ አላቸው፡፡ ህብረትን በማጽናት የሞራል ባህልን ለመፍጠር ያግዛሉ።   #የዘር_ካርድ በፈላስፋ እና ደራሲ ቡርሐን አዲስ

ፍልስፍና ክፍል 2

Image
 ፈላስፋ አዋቂ አይደለም፤ የእውቀት ወዶ ዘማች እንጂ። የፊዚክስ ሊቅ ስለ ፊዚክስ ህግጋት ጠንቅቆ ማወቅ ይጠበቅበታል። የህክምና ሰው ተጠብቦ ማዕረግን ይቀዳጃል፤ የእውቀቱን ልክ ሲያደረጅ ሊቅነቱ ይታወጅለታል። በፍልስፍና መልክዓምድሩ ቅጣምባሩ ሌላ ነው። ፈላስፋ ጥቅጥቅ ባሉ የኃሳብ መንገዶች ነጉዶ ያገኘውን ሁሉ ሊያሰላስል የቆረጠ መርማሪ ነው፤ አንዳች የሙያ ሰገነትን እንዲቆናጠጥ የማይጠበቅ። በጥያቄ እና በፍተሻ ጉዞው መጨረሻ የሆነ ለምለም መስክ ባያገኝ ግድ የለውም፤ ጉዳዩ ጉዞው ነው። ከማሰቡ ነው እንጂ አስቦ በስተመጨረሻ ከሚደርስበት መደምደሚያ አይደለም፤ መጨረሻ ላይኖረው ይችላል። በአንድ ሰው መቃብር ላይ የተጻፈ! ወጣት ሳለሁ ምናቤ ገደብ በሌለው ወቅት ፥ ዓለምን ስለ መለወጥ አልም ነበር። እያደኩና እየበሰልኩ ስመጣ ግን ፥ ዓለምን መለወጥ እንደማልችል ተረዳሁ። ከዚያም ምኞቴን አጠር አደረኩና ሀገሬን ለመለወጥ ወሰንኩ። ነገር ግን እሱም የሚሳካ አልሆነም። ወደ እድሜዬ መጨረሻ እየደረስኩ ስመጣ ፥ አንድ ሙከራ ለማድረግ ወሰንኩ፤ ይኽም የራሴን ቤተሰብ እና ለኔ ቅርብ የሆኑትን ለመለወጥ ወሰንኩ፤ እሱም አልሆነም። በዚኽች ምድር ላይ የነበረኝ ቆይታ ሲገባደድ የመጨረሻዋ ሰዓት ላይ ፥  አልጋዬ ላይ ተጋድሜ ድንገት ይህንን  አስተዋልኩ፤ ራሴን ለውጬ ቢሆን ኖሮ ቤተ-ሰቤን መለወጥ እችል ነበር። ከዚያም ሀገሬን የተሻለች ማድረግ እችል ነበር። ማን ያውቃል ዓለምንም መቀየር እችል ይሆን ነበር! እናስ?! እናማ ለውጥን ከራስህ ጀምር!

ፍልስፍና ክፍል 1

Image
 በ1902 አንድ ፕሮፌሰር ተማሪውን "ይህችን ዓለም ወይም ዮኒቨርስ የፈጠራት ፈጣሪ መሆን አለመሆኑን ማን ነው የሚነግረን?" ሲል ጠይቆ ነበር። ተማሪውም "አዎ ይኽችን ምድር የፈጠራት ፈጣሪ ነው" ሲል መልስ ሰጠ። መልሶ መምህሩ ሌላ ጥያቄ አቀረበ፤ "መልካም ሲዖልንስ የፈጠረው ማነው?"። ተማሪው ለአፍታ በዝምታ ማዕበል ተዋጠ፤ መልሶ ተማሪው አስተማሪውን ጠየቀ " ውድ መምህር እኔ ደግሞ መልሼ ልጠይቅዎት ፤ ቀዝቃዛ ነገር እዚህ ምድር ላይ አለ ብለው ያምናሉ ?"። "ይሄማ ምን ያጠያይቃል የብርድ ስሜት መኖሩ አይታወቅህም ?!" ሲሉ መምህር መልስ ሰጡ። ተማሪውም "መምህሬ ይቅርታ አድርጉልኝና ተሳስተዋል ፤ ቀዝቃዛ የሚባል ነገር የለም ፤ ብርድ ማለት የሙቀት እጥረት ነው ፤ ቅዝቃዜ ብሎ ነገር የለም "። ሲል ተማሪው ምላሽ ሰጠ። በድጋሚ ተማሪው ጥያቄ ማቅረቡ አልቀረም "ለመሆኑ መምህር ጨለማ አለ ብለው ያምናሉ?"። ፕሮፌሰርም "አዎ ጨለማ አለ" የሚል መልስ ሰጡ ። ተማሪውም  "ፕሮፌሰር በትልቁ ተሳስተዋል ፤ ጨለማ የሚባል ነገር የለም ፤ የብርሃን አለመኖር እንጂ፤ ሁልጊዜ የምንማረው ስለ ብርሃንና ስለ ሙቀት እንጂ ስለ ቅዝቃዜና ስለ ጨለማ አይደለም፤ ስለዚህም ሲዖል የለም። በመሰረቱ ሲዖል ማለት የፍቅር፣ የእምነት፣ በፈጣሪ የማመን እጥረት ማለት ነው" ብሎ ነበር ። ያ ተማሪ እውቁ ሳይንቲስት አልበርት አነስታይን ነው ። ፈላስፋው ነኝ

Seenaa Bu’ureeffama motummaa shanan Gibee

Image
  Bu’ureeffamni motummaa shanan Gibee kunii loola mootoota kirstaana Kaabaa fi loola motoota Amara Shawaa ifirraa akka qolatan gargaaru danda’us faallaa sochii babal’ifannaa daanga ummata Oromoo Meccaaf Tulamaan taasifamaa tureen, motuimmaan shanan Gibe aadaa dudhaa, amantiif bulchiinsa siyaasdinagdee qabuu gara naannoo biraattii geessuu irrattii akkaan dadhabaa turee. Sababa kanaafis motoonni Amara Shawaa dhuma jaarraa 19ffaa kessattii humna loltuu isaanii akkaan cimsuun Motii Minilik IV durfamaa weerara gita-bittummaa gara kibba Itiyoophiyaatti taasisanin ummata Oromoo cabsaa daangaa isaanii babal’ifachaa humna loltuu isaanii ergaa akkaan ijaaraniin booda soochii isaanii gara motummaa shanan gibeetti taasisaniin tarsimoo qabatan keessaa loola malee waligalteedhaan biyyaa ykn motummaa if danda’e jaarraa 7 olif tuuree of jalatti galfachuu dandaa’aniruu. Waligalteen kuunis mootii jimmaa Abbaajifaar fi mootii Amara Shawaa Minilik gidduttii kan taasifamee tuuree. As irrattii wantii hu...

Seenaa Motummaa Jimmaa (kutaa 1ffaa)

  Dhuma Jaarraa18fii jalqaba jaarraa 19ffaa kessatti walittii dhufenyaafii walittii hidhaminsii ummata oromoo jimmaa motummaa shanan gibee bu’uresseraa. Sababiin waliittii hidhaminsa motummota shanan gibee (Limmuu Geeraa Gumaa Goommaa fi Jimmaa) waraana takkaahuu loola jaarraa 14ffaa bara mootii motummaa Kirstaana kaaba itiyophiyaa kan ture Amda Tsiyon irraa kaasee hanga dhuma jaarraa 18ffaatti motoota kirstaana Shawaa walin taasifamaa tureetuu walittii dhufenyaafi waliitii qabaminsa motota shanan gibeetif kakka’umsa ta’eraa. As irattii haayyuun seenaa beekkamaan Professor Mohammed Hasen kitaaba isaanii “𝙩𝙝𝙚 𝙤𝙧𝙤𝙢𝙤 & 𝙘𝙝𝙧𝙞𝙨𝙩𝙞𝙖𝙣 𝙝𝙞𝙜𝙝𝙡𝙖𝙣𝙙 𝙠𝙞𝙣𝙜𝙙𝙤𝙢:1300-1700) jeedhuu irrattii bu’ureessaa motummaa kirstaanaa kabaa kan ta’e amde tsiyon bara 1370 irraa kaasee hanga dhuma jaarraa 18fffatti loolliifii waraannii akkaan laallessaa ta’e waraana motoota kirstaanaafii motoota shanan Gibee (kessattuu motummaa Limmuu Inaariiyaa) jidduuttii rawwatama tuuree hanga m...

Barbaachisuummaa Siirah Seenaa Nabii Muhammad (Saw) Barachuu

Image
  Barbaachisuummaa Siirah Seenaa Nabii Muhammad (Saw) Barachuu Qajeelcha [fi seenaa] nabiyyi barachuun Muslimoota hundaaf dhimma garmalee barbaachisaa ta’eedha. Kaayyoolee baay’ee galmaan gaha. Isaan keessaa ijoon: Namummaa Ergamaa Rabbii (SAW), hojiwwan isaa, dubbiwwan isaa fi wantoota inni mirkaneesse beekun Isatti hidhachuu. Muslimni akka nabiyyi (SAW) jaallatu taasisu. Nuti yeroo Nabiyyiin Qureeshotatti daaw’a godhuu bira hin jirru. Kanaafu, akkamitti osoo isa hin beekin isa jaallachuu dandeenyaa? Kanaafu, karaan tokkichi nabiyyi (SAW) itti jaallatanii fi hordofan seenaa isaa (siiraa) barachuudha Seenaa Nabiyyii barachuu fi qo’achuu keessa, Nabiyyiin abbaa manaa akkami, hogganaa akkamii, bulchaa akkamii, barsiisaa akkamii, abbaa murtii akkamii, daa’i akkami, Zaahida akkamii akka ture beekna. Haala fi eenyummaa keenya osoo adda hin baasin hundi keenyayu seena Nabiyyii qo’achuu irraa faaydaa guddaa arganna. Daa’in (namni gara Islaamatti namoota waamu) maloota, marsaalee daaw’aa, ...